Amedeo: The True Story of an Italian's War in Abyssinia
-
- Posts: 404
- Joined: Fri Dec 11, 2020 5:07 pm
Amedeo: The True Story of an Italian's War in Abyssinia
ብዙ ሰው ዛሬ ግራዚያኒ የጨፈጨፋቸውን ሰማእታት ቀን ሲያከብር የምር ጣሊያን ፈረንጅ ዜጎችን ኢትዮጵያ አምጥታ የጨፈጨፈች ይመስላቸዋል። ግን እውነቱ የግራዚያኒ ዋናው ጦር በጣሊያንኛ ስሙ " #Gruppo_Bande_Amhara" (የአማራ ባንዳዎች ብርጌድ ይባላል)፣ ይሄ የባንዳ ሰራዊት በአምዴ ጉሌት የሚመራ ሲሆን በዋናነት #የአማራ(ባንዳ) ፈረሰኛ ጦር፣ የመናውያን እና የተወሰኑ #ኤርትራውያኖችን በውስጡ የያዘ ነው። እዚጋ የተለጠፈው ስክሪን ሾት ስለዚ አምዴ ጉሌት ጦር የተፃፈ
"Amedeo: The True Story of an Italian's War in Abyssinia"
የሚል መፅሀፍ ላይ የተወሰደ ነው!